Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የአብከመ_ሲቪል_ሰርቪሰ_ኮሚሸን_በአዲሸ_መልክ_የወጡ_መመሪያዎች_ጥራዝ.pdf


  • word cloud

የአብከመ_ሲቪል_ሰርቪሰ_ኮሚሸን_በአዲሸ_መልክ_የወጡ_መመሪያዎች_ጥራዝ.pdf
  • Extraction Summary

አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ከእንግሊዝ ተራድዖ ድርጅት ህፈእ እና የተባበሩት መንግሥታት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የተፈጸመ ማገልገል ክብር ነው።

  • Cosine Similarity

የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ መመሪያ የተሳሳለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ ቁጥር ሰኔ ዓም አብከመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባህር ዳር ኢትዮጵያ በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ ከነጥብ የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት ጋር የተዛመደ የመመሪያ ማሻሻያ ማድረግ በማስፈለጉ ስራ ላይ ያለው የምልመላና መረጣ መመሪያ ያሉበትን ክፍተቶች ማስተካከል አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ክፍል ጠቅላላ አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ ቁጥር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ የመንግስት ሠራተኛ ማለት በመንግስት መቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥሮ የሚሠራና በጊዜያዊ ሠራተኞች ቅጥር አፈጻጸም መመሪያ መሰረት ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው ነው ኮሚሽን ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው የመንግስት መቤት ማለት ራሱን ችሎ በአዋጅ ወይም በደንብ የተቋቋመና ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል በመንግስት በጀት የሚተዳደር መስሪያ ቤት ነው የሰው ኃብት አስተደደር ዳይሬክተር ቡድን መሪ ማለት በእያንዳንዱ መቤት ውስጥ ወይም በአንድ የጋራ ማዕከል ከመነሻ አስከ መድረሻ የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን የሚያከናውኑ የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያዎችን የሚመራየሚያስተባብር ነው የሰው ኃብት አስተዳደር ባለሙያ ወይም ባለሙያዎች ማለት እንደ አስፈላጊነቱ በእያንዳንዱ መስሪያ ቤት ውስጥ ወይም በአንድ የጋራ ማዕከል ተደራጅተው የሰው ኃብት አስተዳር ሥራዎችን ከመነሻ እስከ መድረሻ የሚያከናውኑ ባለሙያዎች ስብስብ ወይም አንድ ባለሙያ ነው ዳይሬክቶሬት ማለት በነጥብ የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሣሰን ዘዴ በክልል ደረጃ ባሉ ተቋማት ላይ ሥራዎችን ከመነሻ አስከ መድረሻ የሚያከናውኑ ባለሙያዎች ስብስብ በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ ጋር አቻ የሆነ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ ሌሎች ስምሪቶች ከመፈፀማቸው በፊት እንዲመደቡ ማድረግ ከላይ በንዑስ አንቀጽ የተጠቀሱት ከተስተናገዱ በኋላ ያለትምህርት ዝግጅታቸው ተመድበው የሚገኙ ሠራተኞች ትምህርት ዝግጅታቸው የሚጋብዛቸው ከሆነና ከያዙት የሥራ ደረጃ ጋር አቻና ተፈላጊ ችሎታውን የሚያሟሉት ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ ሌሎች ስምሪቶች ከመካፄዳቸው በፊት በቋሚነት እንዲመደቡ ማድረግ ይህም ሆኖ የትምህርት ዝግጅታቸው ተጋብዞ በስራ ልምድ የማያሟሉት ከሆነ በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ማድረግ ያለትምህርት ዝግጅታቸው ተመድበው የሚገኙ ሠራተኞች የሚያሟሉት ክፍት የሥራ መደብ ከጠፋ የያዙትን ደመወዝ እንደያዙ አንድ ደረጃ ከፍ ወይም ዝቅ አድርጐ ትምህርት ዝግጅታቸው ወደ ሚገኝበት የሥራ መደብ በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ማድረግ ከላይ ከንዑስ አንቀጽ በተገለጸው መሠረት የሚመደቡ ሠራተኞች ቁጥር ከአንድ በላይ ሆኖ ከተገኘ አንደቅደም ተከተላቸው ምደባው የሚፈፀመው ማስታወቂያ ወጥቶ በውስጥ ዝውውር መስፈርቶች አግባብ በውድድር ሆኖ በክልል ደረጃ መቤቱ በኾል የታቀፈ ከሆነ በፐል መቤቶች በል ያልታቀፈ ከሆነ በራሱ መቤት በዞን እና በሬጆፖሊታን ከተሞች በዞን እና በሬጆፖሊታን ከተሞች ደረጃ በሚገኙ ሁሉም መቤቶች አንዲሁም በወረዳ በወረዳ ደረጃ በሚገኙ በሁሉም መቤቶች በአነስተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር ደግሞ በአነስተኛና መካከለኛ ከተማ አስተዳደር ደረጃ በሚገኙ በሁሉም መቤቶች በክፍለ ከተማ በክፍለ ከተማ ደረጃ በሚገኙ ሁሉም መቤቶች በቀበሌ ደረጃ ደግሞ በሁሉም ቀበሌዎች ሠራተኞች ተወዳድረው እንዲመደቡ ይደረጋል ከላይ በንዑስ አንቀጽ የተጠቀሰው ቢኖርም አንድ ሠራተኛ እየሠራ ባለበት መቤት ሊመደብበት የሚችል ክፍት የሥራ መደብ መኖሩ እስከተረጋገጠ ድረስ በመቤቱ ውስጥ ያሉ ተመሣሣይ ምደባ ያላገኙ ሠራተኞች ካሉ በመቤቱ ውስጥ ያሉት ብቻ በውስጥ ዝውውር ማወዳደሪያ መስፈርት መሠረት ተወዳድረው በቅድሚያ እንዲመደቡ የተደረገ መሆኑን ማረጋገጥና በቅድሟያ እንዲመደቡ ይደረጋል ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ ከላይ በንዑስ አንቀፅ የተገለፀው ቢኖርም አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ኃላፊ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው አንድ የመንግሥት ሠራተኛን በዚያው በመስሪያ ቤት ውስጥ እኩል በሆነ የሥራ ደረጃና ደመወዝ ወደ ሌላ የሥራ መደብ ወይም ክፍት የስራ መደብ መኖሩ ተረጋግጦ የያዘውን ደመወዝ እንደያዘ እስከ አንድ ደረጃ ዝቅ ወይም ከፍ ባለ ደረጃ ከአንድ ዳይሬክተርቡድን ወደ ሌላ ዳይሬክተርቡድንና ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ ሥራ መደብ በማዛወር ሊያሠራ ይችላል ። ዝውውሩ የሚጠይቃቸውን ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት እስከተቻለ ድረስ ከአንድ የገጠር ቀበሌ ወደ ሌላ የገጠር ቀበሌ በጋብቻ ምክንያት ዝውውር መፈፀም ይቻላል ሆኖም የራሳቸው የዝውውር መመሪያ የወጣላቸውን ሠራተኞች አይመለከትም የዝውውር የቅድሚያ አድል ተጠቃሚዎች የተጠቀሱትን የዝውውር መብቶች ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚችሉት ከሚሰሩበት የስራ አካባቢ ውጭ ለሚፈፀሙ ዝውውሮች አንጅ እየሰሩበት ላሉበት የስራ ቦታ ውስጥ ከተማ በሚገኙ ከአንድ መቤት ወደ ሌሎች መቤቶች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም የምደባ ተጠቃሚዎች ከመንግስት ሪፈራልስፔሻላይዝድ ሆስፒታሉች በቀረበ የህክምና ቦርድ ማስረጃ የሥራ ዘርፋቸውን እንዲቀይሩ የሚገደዱበት ሁኔታ ሲያጋጥም የሚሰሩባቸውን የስራ ቦታዎች እንዲቀይሩ የሚገደዱ ሰራተኞች ሲያጋጥሙ በየደረጃው በሚገኘው ሲቪል ሰርቪስ መቤት አማካኝነት ሀ በቅድሚያ በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብበት የሚችል ክፍት የሥራ መደብ ካለ በያዘው ደረጃና ደመወዝ ለ በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ የሚችልበት ክፍት የሥራ መደብ ከሌለና ሠራተኛው ዝቅ ባለ ደረጃ ላይ ለመሥራት በጹጽህፍ ስምምነቱን የገለፀ ከሆነ አስከ ሁለት ደረጃና ደመወዝ ተቀንሶ ወደ ሚስማማው የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ ተዛውሮ ሊሰራ ይቻላል በአንድ ዞን ውስጥ ከሚሰራበት ወረዳ ወደ ሌላ ወረዳ ወይም ከሚሰራበት ከተማ ወደ ሌላ ከተማ አስተዳደር በዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ በኩል ተመድበው እንዲሰሩ ይደረጋል ከአንድ ዞን ወደ ሌላ ዞን የሚደረግ ምደባ ግን በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ይፈፀማል በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። አንድ ሰራተኛ በራሱ ፍላጎት ዝቅ ባለ ደረጃ ላይ ለመሥራት በጹህፍ ስምምነቱን የገለፀ ከሆነ እስከ አንድ የስራ ደረጃና ደመወዝ ተቀንሶ ወደ ሚስማማው የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ ተዛውሮ ሊሰራ ይቻላል በአንድ ዞን ውስጥ ከሚሰራበት ወረዳ ወደ ሌላ ወረዳ ወይም ከሚሰራበት ከተማ ወደ ሌላ ከተማ አስተዳደር በዞን ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ በኩል ተመድበው እንዲሰሩ ይደረጋል ከአንድ ዞንሬጆፖሊታን ከተማ ወደ ሌላ ዞንሬጆፖሊታን ከተማ የሚደረግ ምደባ ግን በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል ይፈፀማል በዝውውር አፈፃፀም የሚታዩ ሌሎች ጉዳዮች በታሳቢ የተቀጠሩ ወይም የተመደቡ ሠራተኞች የሚከፈላቸውን ደመወዝ አንደያዙ ከአንድ መስሪያ ቤት ወደ ሌላ መስሪያ ቤት በታሳቢ እስከተቀጠሩበት ወይም አስከተመደቡበት የስራ ደረጃ ድረስ ሊዛወሩ ይችላሉ ሆኖም የሚዛወሩበት የስራ መደብ የሚጠይቀው የትምህርት ደረጃና ዝግጅት ሊኖራቸው ይገባል በካርየር የታቀፉ ሠራተኞች ከካርየር ውጭ ወደሆነ የስራ መደቦች የሚዛወሩ ከሆነ ለዝውውሩ በተሰጠው አቻ የስራ ደረጃ መነሻ ደመወዝ ላይ ብቻ ይሆናል ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። እንዲሁም አግባብ ካላቸው ሌሎች የመንግስት ድርጅቶችና መቤቶች በመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ወደ ሚተዳደሩ መቤቶች የሚደረግ ዝውውር የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ አስተዳደር ባለሙያዎች ከመቤቱ ኃላፊ ጋር በመመካከር ሁኔታውን መርምረው ሊያራዝሙለት ይችላሉ የፕሮጀክቱ ጊዜ ሲጠናቀቅ ሠራተኛው በነበረበት መስሪያቤት ተመልሶ ከዝውውሩ በፊት ያገኝ የነበረውን ደመወዝ ይዞ ባልነበረበት ወቅት የተደረገ አገር አቀና የደመወዝ ጭማሪና የስራ ደረጃ ማስተካከያ ካለ ተስተካክሎለት ተመጣጣኝ በሆነ የሥራ መደብ ላይ አንዲመደብ ይደረጋልሆኖም የተሸሻለውን ደረጃ ጥቅም የሚያገኘው ዝቅተኛ ተፋለጊ ችሎታ ካሟላ ነው ወደ ፕሮጀክት የተዛወረው ሠራተኛ ጥፋት ቢፈጽም ክሱ የሚታየው ፕሮጀክቱን በሚመራው መቤት አማካኝነት ይሆናል ሆኖም ከውሣኔው በኋላ በዝውውር የወሰደው ፕሮጀክት ማስረጃዎችን አደራጅቶ ለቀጣሪው መቤት ማስተላለፍ ይኖርበታል በአሠሪና ሠራተኛ ህግ ከሚተዳደሩ የመንግሥት ድርጅቶችና መቤቶች የዚህ ዓይነት ዝውውር የሚፈጸመው አስቀድሞ በወጣ የውጭ ዝውውር ማስታወቂያ መሠረት ሠራተኛው የሥራ መደቡን ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ እስካሟላ ድረስ የስራ ደረጃ ተመሳሳይነት ባይኖረውም እንደማንኛውም ሠራተኛ በዚህ መመሪያ የውጭ ዝውውር የማወዳደሪያ መስፈርቶች መሠረት ተወዳድሮ ሲያሸንፍ ይሆናል ሠራተኛው በነበረበት ህጋዊ ዕውቅና ያለው የግል መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆነ መቤት ውስጥ በቋሚነት የሚታወቅና ቋሚ ደመወዝ የሚከፈለው መሆን አለበት ሠራተኛው ይዞት የመጣው ደመወዝ ከሚዛወርበት የስራ መደብ ደመወዝ ጋር የማይጣጣም ከፍ ወይም ዝቀቅ ያለ ከሆነ ከተዛወረበት ጊዜ ጀምሮ ሀ ተቀባይ መቤት በቂ በጀት ያለው ከሆነ ከሶስት አርከን ሳይበልጥ ወደሚቀጥለው እስኬል አስተካክሉ መክፈል ይችላል ለ ተቀባይ መቤቱ በበጀት አጥረት ምክንያት የተቸገረ ከሆነና የሚዛወረው ሠራተኛ ፈቃደኛ መሆኑን በጽሁፍ ካረጋገጠና መቤቱም ይህንኑ ካረጋገጠ በስራ መደቡ መነሻ ደመወዝ ብቻ ማዛወር ይቻላል በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። አንድ ባለሙያ ደመወዙ ከያዘው ደረጃ መነሻ በላይ ቢሆንና በያዘው ደመወዝ ትይዩ የደረጃ እድገት ማስታወቂያ ቢወጣ የያዘውን ደመወዝ እንደያዘ ለደረጃው ብቻ መወዳደር የሚችል ይሆናል ከትምህርት ደረጃው መነሻ ደመወዝ በታች በሚያስከፍል የዕድገት መሰላል ተጠቃሚ ከሚያደርጉ የስራ መደቦች ውጭ በሆነ የስራ መደብ ላይ የሚሰራ ሰራተኛ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ካሟላ የትምህርት ደረጃውን መነሻ ደመወዝ በሚያስከፍል የካርየር ስራ መደብ ላይ በደረጃ እድገት ሊወዳደር ይችላል የቀበሌ ስራ አስኪያጆች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው እስከተገኙ ድረስ በምልመላ መረጣ መመሪያ ክፍል የደረጃ እድገት አፈጻጸም መመሪያ መሰረት የገጠር ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ወደ ወረዳ አስተዳደር ጽቤት የከተማ ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ወደ ከንቲባ ጽቤት በሪጆፖሊታን ከተሞች ስር ባሉ የከተማ ቀበሌ ስራ አስኪያጆች ወደ ክፍለ ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽቤት ባሉ ሁሉም የስራ መደቦች ደረጃ አድገት እንዲወዳደሩ ይደረጋል የደረጃ ዕድገት መምረጫ ፈተና የደረጃ አድገት ፈተናዎች ዝርዝር አፈፃፀም በዚህ መመሪያ ክፍል ሁለት አንቀጽ መሠረት ይሆናል በሴቶች ልዩ ድጋፍ አርምጃ መመሪያ ላይ ለሴቶች በተሰጡ ልዩ ድጋፎች መሠረት ሴቶች ከወንድች ጋርም ሆነ ሴቶች ከሴቶች ጋር ሲወዳደሩ ከፈተና በፊት ለኃላፊነት ቦታዎች ነጥብ ለሌሎች የሥራ መደቦች ነጥብ መሰጠቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ሴቶች ከወንዶች ጋር ተወዳድረው እኩል ከመጡ ቅድሚያ ለሴቷ ይሰጣል የአካል ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። ከላይ በንዑስ አንቀጽ በተገለጸው መሠረት ሠራተኞች የያዚቸው የሥራ መደቦች ተነጥለው ከፍ ወዳለ ደረጃ አድገው ሲመጡ ሌሎች የተፈላጊ ችሎታ መመዘኛዎችን አሟልተው የተሻሻለውን የስራ መደብ ደረጃ ለማሟላት እስከ አንድ ዓመት ጊዜ ድረስ ብቻ የሥራ ልምድ የሚቀራቸው ከሆነ በመደቡ ላይ በተጠባባቂነት አንዲመደቡ በማድረግ ሠራተኞቹ የተመደቡበትን የስራ መደብ የስራ ልምድ እንዳሟሉ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የተሻሻሉትን የሥራ መደቦች ጥቅም ያለውድድር እንዲያገኙ ይደረጋል የተሻሻሉትን የሥራ መደቦች ደረጃ ለማሟላት ከአንድ ዓመት በላይ የስራ ልምድ የሚቀራቸውን ሠራተኞች ቀድሞ ከነበረው የሥራ ደረጃ ጋር እኩል ወደሆኑ ሌሎች የሥራ መደቦች በማዛወር ክፍት የሥራ መደቦች በውድድር አንዲሞሉ ይደረጋል በአንድ መቤት በቋሚነት ተመድቦ ሲሰራ የነበረ ሰራተኛ በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት በመደበኛ ፕሮግራም ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ከገባ በኋላ ይዞት የነበረው የስራ ደረጃ ቢሻሻል ትምህርት ላይ እያለ የተሻሻለውን የስራ ደረጃ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን እስካሟላ ድረስ የተሻሻለው የስራ ደረጃ ጥቅም አንዲያገኝ ይደረጋል የሥራ መደብ ሲታጠፍ ወይም መቤት ሲዘጋ የሚደረግ የሠራተኛ ድልድል አንድ መቤት ሲዘጋ የስራ መደብ ሲታጠፍ ወይም በሌሎች ተጨባጭ ምክንያቶች ተንሣፋፊ የሆኑ ሠራተኞችባለሙያወች ሲኖሩ በክልል ደረጃ ሲቪል ሰርቪስኮሚሽን ምደባ የመስጠት ኃላፊነት አለበት ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። የተሻሻለው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ሠራተኞች የምልመላና መረጣ መመሪያ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተገለፀው ቢኖርም በዞን በወረዳ በክፍለ ከተማ አና በከተማ አስተዳደር ደረጃ የሚኖሩ ተንሣፋፊ ሠራተኞችባለሙያወች ምደባ በዞን በወረዳ በክፍለ ከተማ አና በከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ መቤቶች አማካኝነት ይከናወናል ተንሣፋፊ ሠራተኞች ለመመደብ በክፍትነት የተገኙ የሥራ መደቦች ሠራተኞቹ ከያዙት የሥራ ደረጃ ዝቅ ያሉ ከሆኑ የነበራቸውን ደመወዝ እንደያዙ እስከ ሁለት ደረጃ ድረስ ዝቅ ወይም የስራ መደቡ ከፍ ያለ ከሆነ እስከ ሁለት ደረጃ ከፍ ብለው በጊዜያዊነት እንዲመደቡ ይደረጋል የተመደቡት ከፍ ወዳለ ደረጃ ከሆነ የሥራ ደረጃውን ጥቅም የሚያገኙት ከሌሎች ሠራተኞች ጋር በደረጃ እድገት አግባብ ተወዳድረው ሲያሸንፉ ብቻ ይሆናል ማንኛውም መቤት ከፍት የሥራ መደብና በጀት እስካለው ድረስ የሚመደብለትን ሠራተኛ ተቀብሎ የማሰራት ግዴታ አለበት በአንድ መቤት በቋሚነት ተመድቦ ሲሰራ የነበረ ሰራተኛ በመንግስት ስፖንሰር አድራጊነት በመደበኛ ፕሮግራም ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም ከገባ በኋላ ይዞት የነበረው የስራ ደረጃ ቢታጠፍ የስራ መደቡ መጠሪያና የስራ ተግባሩ ቢቀየር መቤቱ ቢዘጋ ቀደም ሲል ሲከፈለው በነበረው ደመወዝና ደረጃ ትይዩ እንዲመደብ ይደረጋል አንድ መቤት የመዋቅር ክለሳ የሚያደርግ ከሆነ የመቤቱ ሁሉም ሠራተኞች እኩል ተወዳድረው የሚደለደሉ ሲሆን ከፍ ብለው የሚደለደሉ ሠራተኞች ጥቅም የሚሰጠውም በደረጃ ዕድገት ሥነስርዓት ተወዳድሮ ለሚያሽንፍ ሠራተኛ ብቻ ይሆናል ክፍል ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ማንኛውም የሥራ ኃላፊ ወይም ሠራተኛ ባለው ሥልጣን ከህግ ውጭ ለሚፈጽማቸው የምልመላና መረጣ ተግባራት ሁሉ በህግ ተጠያቂ ይሆናል። አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የቀጣይ ፅደገት መሠላላቸው በሚታይበት ጊዜ ግን በአገልግሎት ሲደርሱበት ብቻ የሚስተካካልላቸው ይሆናል በንዑስ አንቀፅ የተገለፀው ቢኖርም በጤና ሙያ መስክ ተመርቀው ከጤና ተቋም ውጭ በአመራርነት የሰሩበት የስራ ልምድ እንደ ጤና የስራ ልምድ ተቆጥሮ የህክምና አገልግሎት ከሚሰጡ የስራ መደቦች ውጭ በሆኑ የጤና የስራ አመራር መደቦች ላይ የስራ ልምዳቸው ተይዞ ለምደባ ያገለግላል በአንድ የአስተዳደር ዕርከን ውሥጥ የሚገኙ ከአንድ በላይ የሆኑ አመራሮች በአንድ ጊዜ ከኃላፊነት በሚነሱበት ጊዜ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልተው ቀርበው በዚህ መመሪያ ከፍተኛው የስራ ደረጃ ላይ እንዲመደቡ ዕድል የተሰጣቸውን ለመመደብ ጥረት ሲደረግ የክፍት ስራ መደቡ ቁጥር ከተመዳቢዎች የሚያንስ ከሆነ አመዳደባቸውም በሚከተለው አግባብ የሚፈጸም ይሆናል ሁለት ተቃራኒ ጾታ ያላቸው ከሆነ ቅድሚያ ለሴቷ እንዲሰጥ ይደረጋል ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው ከሆነ ግን በምልመላና መረጣ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የሚፈጸም ይሆናል ተዷሚዎች በሹመት ላይ እያሉ በመንግሰት ስፖንሰር አድራጊነት የትምህርት እድል አግኝተው ኛ ድግሪ እና በላይ ትምህርታቸውን አጠናቀው በማንኛውም ጊዜ ከኃላፊነታቸው ሲነሱ በዚህ በተሺሚዎች ምደባ አሰጣጥና ክፍያ አፈፃፀም መመሪያ መሰረት ተመድበው ከሚገኙት ደመወዝ ላይ የሶስት እርከን ጭማሪ ይደረግላቸዋል አንድ ተጂዉሚ ከመሾሙ በፊት ይዞት የነበረው የስራ መደብ ደረጃ ተሻሽሎ ከሆነ ከኃላፊነት በሚነሳበት ጊዜ የተሻሻለውን ደረጃ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላቱ ተረጋግጦ በተሻሻለው የስራ ደረጃ ላይ አንዲመደብ ይደረጋል ። ወይም ደ አንዲመደቡ የሚደረግ ሲሆን በቅድሚያ የደረጃ ደ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘ በዚሁ ደረጃ ይመደባሉ የደረጃ ደ ክፍት የሥራ መደብ ከጠፋ ግን በደረጃ « እንዲመደቡ ይደረጋል ነገር ግን በቀበሌ ደረጃ በአመራርነት ሲያገለግሉ የቆዩ ተዷሚወች ከደረጃ በላይ አይመደቡም ሆኖም አመራሩ ከመሾሙ በፊት በነጥብ የስራ ምዘና ዘዴ ተመዝኖ ደረጃ ከተሰጠው በኃላ ወደ አመራርነት የተሳበ ከሆነ ከላይ በንዑስ አንቀጽ በተገለፀው መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል ከላይ በንዑስ አንቀጽ የተገለጸው ቢኖርም ከሹመት በፊትና የሹመት የስራ ልምዳቸው ተደምሮ አራት አመት እና በላይ ከሆነ የያዙት የትምህርት ደረጃ ከሚያስከፍለው መነሻ ደመወዝ በሁለት ደረጃ ከፍ ያለው ደመወዝ እየተከፈላቸው እንዲመደቡ ይደረጋል ሆኖም ባለሙያ ዘ ተሺችሚዎች አንደሚያሟሉት የሥራ በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። የሚያሟሉት የስራ መደብ በማይገኝበት ጊዜ ከሚያሟሉት የስራ ደረጃ አንድ ደረጃ ያነሰ ደረጃ ጥቅም እያገኙ በተገኘው ክፍት የስራ ደረጃ እንዲመደቡ ይደረጋል በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። ይህንን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚፈጽም ሆነ የሚያስፈፅም ማንኛውም አካል ወይም ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል በአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንአንቀጽ መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ በሚውልበት ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው በዚህ መመሪያ አፈፃፀም ላይ የሚነሣ ቅሬታ ቢኖር በሥራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ ሥነሥርዓት መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል መመሪያ ከሰኔ ዓም ጀምሮ የፀና ይሆናል አቶ ሙሉቀን አየሁ የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። ትምህርታቸውን ያሻሻሉ መንግስት ሠራተኞች ባለሙያዎች አመዳደብና ደመወዝ አከፋፈል አፈፃፀም መመሪያ የተሸሻለው የስራ ደረጃ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ማሟላቱ ተረጋግጦ ከተሻሻለው የስራ ደረጃ ላይ ይመደባል በመንግስት ድጋፍ በማንኛውም ኘሮግራም ሁለተኛ ዲግሪና በላይ ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች በንኡስ አንቀጽ የተፈቀደላቸውን ጥቅማጥቅም እንዲያገኙ በማድረግ በነበራቸው ደረጃ ላይ አንዲመደቡ ይደረጋል ይህም ሆኖ ከትምህርት መልስ ይዘውት ከነበረው ደረጃ በላይ ከፍ ብለው በጊዚያዊነት የሚመደቡ ሠራተኞች ቢኖሩ ከፍ ብለው የተመደቡበትን የስራ ደረጃ ጥቅም የሚያገኙት ከሌሎች ሰራተኞች ጋር በደረጃ ዕድገት ተወዳድረው አሸናፊ ሲሆኑ ነው ከላይ በንዑስ አንቀጽ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግስት ድጋፍ በማንኛውም ኘሮግራም በየትኛውም ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚመጡ ባለሙያዎች ምደባ የሚያገኙት ወደ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት ይዘውት ከነበረው ደረጃ አቻ በሆነ ደረጃ ላይ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ማሟላታቸውን በማረጋገጥ ይሆናል ሆኖም ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ እስከ ሁለት ደረጃ ከፍ ወይም እስከ ሁለት ደረጃ ዝቅ ብለው በጊዚያዊነት እንዲመደቡ ይደረጋል ከፍ ብለው የሚመደቡት የሥራ ደረጃውን ወይም ጥቅሙን የሚያገኙት በደረጃ እድገት አግባብ ከሌሎች ሠራተኞች ጋር ተወዳድረው ሲያሸንፉ ብቻ ይሆናል ዝቅ ብለው የተመደቡትም ሆነ ከፍ ብለው የተመደቡት በተሸሻለው የመንግስት ሰራተኞች ምልመላና መረጣ መመሪያ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ማንኛውም ስምሪት ከመከናወኑ በፊት በትይዩ እንዲመደቡ ይደረጋል በንዑስ አንቀጽ አና የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመንግሥት ድጋፍ በማንኛውም ፕሮግራም ሁለተኛ ዲግሪና በላይ ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች ለምደባ ሲመጡ በተመረቁበት የትምህርት ዘርፍ ወይም የትምህርት ዝግጅት ሊያስመድባቸው የሚያስችል ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ በንኡስ አንቀጽ የተፈቀደላቸውን ጥቅማጥቅም እንዲያገኙ በማድረግ ከአሻሻሉት የትምህርት ዘርፍ ዝግጅት በፊት በነበራቸው የትምህርት ዝግጅት ሊመደቡ ይችላሉ ከላይ በንአንቀጽ የተገለጸው ቢኖርም በመንግሥት ድጋፍ በማንኛውም ፕሮግራም ከኛ ዲግሪ በታች ትምህርታቸውን ያሻሻሉ ባለሙያዎች ወደ ትምህርት ከመግባታቸው በፊት ይዘውት የነበረው የስራ ደረጃ መነሻ ደመወዝ ከአሻሻሉት ትምህርት ደረጃ መነሻ ደመወዝ ደረጃ በታች የሚሆንበት ሁኔታ ሲያጋጥም ያለ ስራ በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። የፈቃድ አሰጣጥና የህክምና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያየተሻሻለው የመንግሥት መቤቶች የሚቀርቡላቸው የህክምና ማስረጃዎች አጠራጣሪ ሆኖ ሲገኝ ትክክለኛነቱን የማጣራት ኃላፊነት አለባቸው የሚሰጠው የሕክምና ፈቃድ ተከታታይና ቅዳሜና እሁድን እንዲሁም ሌሎች የበዓላት ቀናትን ያካትታል ታካሚዎች የሚያቀርቡት የህክምና ማስረጃ የሰራተኛው የቅርብ ሀላፊ ካየው በኋላ በክልል በሰው ኃብት አስተዳደር ዳይሮክተሬት በሬጆፖሊታን ከተሞችበዞን በወረዳ በመካከለኛ ከተማ በአንስተኛ ከተማ በክከተማና በሌሎች ከተማ አስተዳደሮች ደግሞ በሰው ኃብት አስተዳደር ሠራተኞች አማካኝነት ተረጋግጦ ከሠራተኛው የግል ማህደር እንዲቀመጥ ይደረጋል በአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው በሰኔ ወር ዓም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው የፈቃድ አሰጣጥና ማስረጃ አቀራረብ መመሪያና ይህንን አስመልክቶ የተላለፉ ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል ይህን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚያስፈጽም ማንኛውም አካል ወይም የስራ ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል በዚህ መመሪያ አሰራር ላይ የሚኖር ቅሬታ በስራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ ሥርዓት መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል ይህ መመሪያ ከፀደቀበት ከሰኔ ዓም ጀምሮ የፀና ነው አቶ ሙሉቀን አየሁ የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። መመሪያ የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ የተጓሻጓለዉ ቁጥር ሰኔ ዓም አብከመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባህር ዳር ኢትዮጵያ ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። የሥራ ተያዥ ማቅረብ የሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች አፈጻጸም መመሪያ የተሻሻለዉ ክፍል ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች ይህ መመሪያ ዋስትናን በሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ የተቀጠሩ ጊዜያዊ ቅጥር ሠራተኞችንም ይመለከታል በአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ የማሻሻል ኃላፊነት ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተሰጠ ነው ዋስትና በሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ ተያዥ የሆነ ሰራተኛ ባለሙያ የደመወዝ ለውጥ እንዳገኙ ደብዳቤ ማስፃዓፍ ሳይጠበቅባቸው በአዲሱ የደመወዝ ስኬል መጠን ዋስተያዥ ሆነው እንዲቀጥሉ ይደረጋል ይህ መመሪያ ከመውጣቱ በፊት በነበረው መመሪያ ዋስ አስይዘው ስምሪት የተፈጸመላቸው ባለሙያዎችሠራተኞች ሌላ አዲስ ዋስ እንዲያቀርቡ አይጠየቁም በሐምሌ ወር ዓም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው የሥራ ተያዥ ማቅረብ ለሚያስፈልጋቸው የመንግሥት ሠራተኞች የወጣ መመሪያና ይህን አስመልክቶ የተላለፉ ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል ይህን መመሪያ በተዛባ መልኩ ወይም ያለአግባብ የሚያስፈጽም ማንኛውም አካል ወይም የስራ ኃላፊ አግባብ ባለው ህግ ተጠያቂ ይሆናል በዚህ መመሪያ አፈጻጸም ላይ የሚኖር ቅሬታ በስራ ላይ ባለው የቅሬታ አቀራረብ ስነሥርዓት መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል ይህ መመሪያ ከሰኔ ዓም ጀምሮ የፀና ነው አቶ ሙሉቀን አየሁ የአብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን መግቢያ ለመቤቶች በአዋጅ የተሰጠው ሥልጣንና ተግባር ሳይሸራረፍ በዞንና በወረዳ ደረጃ የሰው ኃብት አስተዳደር ሥራዎችን አማክሎ አእንዲመራ ለተደራጀው የነጠላ ኾኙል የሰው ኃብት አስተዳደር የሠራተኛ ቅጥር ዝውውርና መሠል የሰው ኃብት አስተዳደር ሥራች በችሎታ በግልፅነትና ከአድሎ ነጻ በሆነ ውድድር ላይ ተመስርቶ በነጠላ ኾል የሰው ኃብት አስተዳደር አማካኝነት እንዲከናወን ይፈለጋል አንዲሁም የሠራተኞችን የግል ማህደር የመረጃ አያያዝና አጠባበቅ እና ሌሎች የሰው ኃብት አስተዳደር ጉዳዮችን አስመልክቶ ግልጽ አሠራርን በማመላከት መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናትና ለውጡን ተከትሉ እየተተገበረ ያለውን የነጥብ ስራ ምዘና ጥናት ለማስፈጸም የወጡ ደንቦችንና የአፈጻጸም መመሪያዎችን መሠረታዊ መርህ ሣይለቅ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንአንቀፅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል ለማከናወን የተዘጋጀ የአሰራር መመሪያ ማሻሻያ አድርጓል ክፍል ክፍል አንድ አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ በዞንና በወረዳ ደረጃ የሰው ኃብት አስተዳደር ተግባራትን በአንድ ማዕከል ለማከናወን የተዘጋጀ የአሠራር መመሪያ ቁጥር ተብሉ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ «ኮሚሽን» ማለት የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ማለት ነው «ነጠላ የሰው ኃብት አስተዳር ቡድን ማለት በአንድ ወረዳ ወይም ዞን የሚገኙ መቤቶችን የሰው ኃብት አስተዳደር ሥራዎች በሥራ ላይ የዋሉ የሲቪል ሰርቪስ ሕጎቸን መሠረት በማድረግ አማክሎ እንዲመራ በዞንና በወረዳ ሲቪል ሰርቪስ መስሪያ ቤት ስር የተደራጀ ቡድን ማለት ነው የነጠላ የሰው ኃብት አስተዳር ቡድን ተጠቃሚ መቤቶች» ማለት በዞንና በወረዳ ደረጃ ራሳቸውን ችለው የተቋቋሙና በመንግስት ሠራተኞች አስተዳደር አዋጅ ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን መግቢያ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አዋጅ ቁጥር በሚተዳደሩ መስሪያ ቤቶች ውስጥ የሚሰሩ ሴት የመንግስት ሠራተኞች የተጣለባቸውን ተግባርና ኃላፊነት በአግባቡ በመወጣት ለክልላቸው ብሉም ለአገራቸው ልማት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ያበረክቱ ዘንድ ስራዎቻቸውን ከተጽዕኖ ተላቀው በሙሉ ልብ ማከናወን የሚጠበቅባቸው በመሆኑ የሚወለዱ ጨቅላ ህፃናት ጤንነታቸው ተጠብቆ በአካልና በአዕምሮ የዳበሩ ሆነው በማደግ ብቁ ዜጋ እንዲሆኑ ተገቢ እንክብካቤ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ በተሻሻለው የአብክመ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር ለሌት ሠራተኞች የሚጠበቁ የስራ ሁኔታዎችን በተመለከተ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ማንኛውም የመንግስት መቤት ሴት የመንግስት ሠራተኞች ህፃናት ልጆቻቸውን የሚያጠቡበትና ህፃናቱን የሚንከባከቡበት የህፃናት ማቆያ ማቋቋም እንዳለበት የተደነገገውን መሠረት በማድረግ ዝርዝር መመሪያ በማውጣት ለተጠቃሚዎች ተደራሽ ማድረግ በማስፈለጉ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በተሰጠው መመሪያ የማውጣት ስልጣን መሠረት ይህን መመሪያ አውጥቷል ክፍል ጠቅላላ አጭር ርዕስ ይህ መመሪያ የመንግስት ሠራተኞች ጨቅላ ሕፃናት በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ ማቆያ መመሪያ ቁጥር ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል ትርጓሜ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ ጨቅላ ሕፃን ማለት እድሜው ከ ወር በላይና ከአራት ዓመት በታች የሆነ ነው የጨቅላ ህፃናት ማቆያ ማለት በመንግስት መቤትተቋም ውስጥ ለዚሁ ተግባር የሚገነቡ ክፍሎች ናቸው የመንግስት ሠራተኛ ማለት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል በመንግስት በጀት በሚተዳደር መቤት ተቀጥሮ የሚሰራ የተፈጥሮ ሰው ነው ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። በአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ መመሪያ በስማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግስት የቀበሌ ስራ አስኪያጆች የዝውውር አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር ሰኔ ዓም አብከመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባህር ዳር ኢትዮጵያ በአገልግሎታችን ተደራሽ መሆን በትህትና ማስተናገድ ፈጣንና ፍትኃዊ ምላሽ መስጠት። አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን መመሪያ የሥራ ስንብትና ወደ ስራ መመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያ ቁጥር ሰኔ ዓም አብከመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባህር ዳር ኢትዮጵያ ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። የሥራ ስንብትና ወደ ስራ መመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያ መደብ በሠራተኛ ከተያዘና ሌላ ተመሣሣይ ክፍት የሥራ መደብ ካልተገኘ የሰው ሀብት አስተዳደር ዳይሮክተሬትቡድን ወይም ተቋሙ በሁሉም መቤቶች ሌላ ክፍት የሥራ መደብ በማፈላለግ እንዲመደቡ ያደርጋል ከላይ በንዑሥ አንቀጽ የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በተሳሳተ መንገድ ስምሪት የፈጸሙ አካላት በተሻሻለው የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለጥፋቱ ተጠያቂ ይሆናሉ በዚህ መመሪያ መሠረት ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቶ ወደ ስራው የተመለሰ ሠራተኛ በስራ ላይ ላልተገኘበት ጊዜ የደመወዝም ሆነ ሌሎች ጥቅማጥቅሞችን የመጠየቅ መብት የለውም ክፍል ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች በአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንአንቀጽ መሠረት ይህን መመሪያ የመለወጥ የማሻሻል ወይም በሥራ ላይ በሚውልበት ጊዜ ማብራሪያ ወይም ትርጉም የመስጠት ኃላፊነት የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ነው ይህ መመሪያ ተፈፃሚነት የሚኖረው በአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር በሚተዳደሩ መቤቶችና ባለሙያዎችሠራተኞች ላይ ብቻ ነው በሰኔ ወር ዓም ወጥቶ በሥራ ላይ የነበረው ሥራ ስንብትና ወደ ስራ የመመለስ ጥያቄ ማስፈጸሚያ መመሪያና ይህን አስመልክቶ የተላለፉ ሰርኩላሮች በዚህ መመሪያ ተተክተዋል። መመሪያ የተሰጓለው የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ልብስና የሥራ መሣሪያዎች አሰጣጥና ስአስጠቃቀም መመሪያ ቁጥር ሰኔ ዓም አብከመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባህር ዳር ኢትዮጵያ ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው። አብክመ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ማገልገል ክብር ነው በቅንነት ማገልገል ደግሞ ድርብ ክብር ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact