Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የአማርኛ_ግጥም_አይነቶች_ተሾመ_ይመር_አበባው.pdf


  • word cloud

የአማርኛ_ግጥም_አይነቶች_ተሾመ_ይመር_አበባው.pdf
  • Extraction Summary

ፀ ዐሇፀ ዉበ ፀፎቧበ ጸጳርር ዐ ዐዐከ ዐ ከአዐዐጳቧ ከበኡ ወ ከዘወዘዝባ ፐከ ርዐቨቧቪ በዐክጠ ሀ ዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር።ዐ ፐፀጩጠፊ ልከበ ከከኬ።

  • Cosine Similarity

ዐ ፐፀጩጠፊ ልከበ ከከኬ የዚህን የአይነት አከፋፈል ደካማነት መንግሥቱ ለማ ጠቅሰው የግጥም አይነት እንዴት ሊወጣ እንደሚችል ያሰፈሩትነ እንመልከት አንዱ አይነት ግጥም በሶስት በአራት አይነት ዜማ ሊዘፈን ይችላል ሲዘፈን ይገኛልና የግጥሙ አይነትም አራት ነው ማለት ከስህተት የሚቆጠር ነው ስለዚህ አንዱን አይነት ግጥም ከሌሎቹ አይነቶች ለመለየትና መለዮ ጠባዩን ለመመርመር ስንፈልግ ከሁሉ አስቀድመን ስንኙን ማስተዋል ነው ብልሃቱ የማንኛውም አይነት ግጥም ቢሆን ስሩ መሰረቱ የስንኙ ስልት ነው እንጂ የዘፈኑ ዜማ አይደለም መንግሥቱ ለማ ከላይ እንደጠቀሱት በግጥሙ ውስጣዊ ባህርያት ላይ ተመስርቶ አይነቱን ለመንቀስ ሙከራ ይደረጋል እንጂ በየትኛው ሙዚቃዊ መሳሪያ ተዘፈነ የት ላይ በምን ወቅትና ስፍራ ተነገረ በማለት አይነቱን ማውጣት ትክክል አይሆንም ሚዛንም አያነሳም መንግሥቱ ለማ በበኩላቸው የሰንኙን ስልት መስፈርት በማድረግ የአማርኛ ግጥምን በሶስት አይነት መድበውታል ደንበኛ ቤት ሰንጎ መገንና ቡሄ በሉ ቤት ግጥም ብለው የቀመሩትን መስፈርት እስከመጨረሻው በዘላቂነት የተገለገሉበት ቢሆንም ትንታኔያቸው ሁለት ደካማ ጎኖች አሉበት አንደኛው ደካማ ጎን ግጥሞችን በአየነት ለመከፋፈል የተጠቀሙበት መስፈርት ራሱ ሲሆን ሁለተኛው ደካማ ጎን ደግሞ አመዳደቡ ግጥሞቹ ባላቸው ባህርይ ላይ የተመሰረተ ሳይሆን እርሳቸው እንደፈለጉት እንዲሆን በማድረጋቸው ነው ጥናታቸው ስሜታዊነት ክህ የሚታይበት ነው እያንዳንድ ደካማ ጎን ጥርት ብሎ እንዲታየን በተናጠል እንመርምረው ግጥምን በአይነት ለመከፋፈል መንግሥቱ ለማ የወሰዱት መስፈርት የግጥሙን የስንኝ ስልት ነው ትንታኔያቸውን ደህና አድርገን ብንመረምረውና የግጥሙን ባህርይ መሰረት ብናደረግ ግጥምን በአይነት ለመከፋፈል መስፈርት የሚሆነው እሳቸው በግልፅ እንዳሰፈሩት የስንኙ ስልት ሳይሆን የሀረጉ ስልት ነው ምክንያቱም በአንድ ስንኝ ውስጥ ሊኖሩ የሚችሉት የሀረጋት ብዛት አንድና ከአንድ የሚበልጥ ቢሆንም ስንኞችን አንድ ወይንም የተለያዩ የሚያደርጋቸው በሀረግ ውስጥ ያለው ምጣኔ በመሆኑ ነው ለአብነት የሚከተሉትን ግጥሞች እንመልከት ፐከ ርዐክጩአቪ በዐክጠበበ ከዐ ዐከ ፐሬፎ ፀዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር። ፐከ ርዐክጩአቪ በዐክጠበበ ከዐ ዐከ ፐሬፎ ፀዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር። ዐ ፐፀጩጠፊ ልከበ ከከኬ ስለዚህ በአንድ በኩል ከሰደፌ ወይም ከወዳጅ ከዘመዴ ወይም ከመዲና ሀረጋት የተመሰረቱትን ብቻ ወስደን የሰደፌ ግጥም የወዳጅ ዘመዴ ግጥምና የመዲና ግጥም ብለን እንሰይም ወይም በሶስቱ ሀረጋት በእያንዳንዳቸው የተገጠመውንም ሆነ በሁለቱ ወይም በሶስቱ ሀረጋት የተመሰረተውን ግጥም መወድስ ግጥም ብለን እንሰይመው በሌላ በኩል ደግሞ ድብልቅ እንደአይነት ይወሰዳል ወይስ አይወሰድም ከተለያዩ ሀረጋት ድብልቅ የተመሰረቱትንስ ግጥሞች በአይነትነት እንያዛቸው ወይስ አንያዛቸው የሚሉት ሀሳቦች የስነ ፅሁፍ በተለይ የስነ ግጥም ባለሙያዎች በስፋትና በጥልቀት ሊወያዩባቸው የሚገቡ ነጥቦች ናቸው ከላይ በቀረቡት አከራካሪ ነጥቦች ላይ የዚህ ጥናት አቅራቢ ያሉት አቋሞች የሚከተሉት ናቸው ሀ በትንታኔው እንደተገለፀው አላስፈላጊ የሆነ አከፋፈል ውስጥ ስለሚያስገባ ድብልቅ እንደአይነት መወሰድ የለበትም ለ ሶስቱ የግጥም አይነቶች ማለትም ሰደፌ ወዳጅ ዘመዴና መዲና ግጥሞች በአንድ ሳይጠቃለሉ አይነቱ ስድሰት መሆን አለበት ለዚህ አቋሙ መሰረት የማያደርገው በአሁኑ ወቅት ሰደፌ ወዳጅ ዘመዴና መዲና ሀረጋት ሳይቀላቀሉ የመሰረቷቸው ግጥሞች በጣም አነስተኛ ቢሆኑም ከአሁን በኋላ የሚነሱ ገጣምያን በነዚህ የሀረግ ብሎም የግጥም አይነቶች ላይ እንዲያተኩሩ የሚጋበዙ ስለሚሆኑ ነው ማጠቃለያ ከጥናቱ እንደተገነዘብነው የአማርኛን ግጥም በአይነት ለመከፋፈል በተደረጉት ሙከራዎች ውስጥ ድክመት አለ ይኸውም የግጥም አመዳደቦቹ ሀ በስነ ግጥም ውስጣዊ ባህርይ ላይ አለመመስረት ለ በዘላቂነት የተመረጡ መስፈርቶች ላይ አለመመርኮዝ ሐ በዘላቂነት የተመረጠ መስፈርት ቢኖርም ስሜታዊነትን መያዝ እና መ በፅህፈት ላይ መመስረት ናቸው ስለዚህም ይህ ጥናት የተጠቀሱትን ድክመቶች አጥፍቶ የተወሰነ መስፈርት በዘላቂነት በመውሰድና በነባራዊነት ላይ በመመስረት የአማርኛ ግጥም አይነቶችን ነቅሷል በዚህ መሰረት ጥናቱ ሁለት አቢይ ብያኔዎች ላይ ደርሷል እነሱም ግጥም ተመጥኖ የማያልቀው ምቱ የሚስተካከለውና ዜማው የሚዋቀረው በሀረግ ውስጥ ስለሆነ ለአይነት መንቀሻነት መወሰድ የለበት መስፈርት የሰንኙ ስልት ሳይሆን የሀረጉ ስልት ነው ፐከ ርዐክጩአቪ በዐክጠበበ ከዐ ዐከ ፐሬፎ ፀዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር። ዐ ፐፀጩጠፊ ልከበ ከከኬ የአማርኛ ግጥም አይነቶች የወል ግጥም የጀግና ግጥም የህፃናት ግጥም ሰደፌ ግጥም ወዳጅ ዘመዴ ግጥምና መዲና ግጥም ናቸው ከተደረገው ትንታኔና ከተገኙት ብያኔዎች በመነሳትና አጥሂው ለወደፊቱ ጥናትና ውይይት ቢደረግባቸው ምናልባል የተሻለ የአይነት አከፋፈል ሊያስገኙ ይችላሉ ብሎ የሚያምንባቸው ነጥቦች አሉ አነሱም ሰደፌ ግጥምን ወዳጅ ዘመዴ ግጥምንና መዲና ግጥምን በተናጠል በመውሰድ ወይንም አጠቃሎ በመወድስ ግጥምነት በመውሰድ ላይ ድብልቅን እንደአይነት መቁጠር አስፈላጊ በመሆኑና ባለመሆኑ ላይ እና በሀረግ ውስጥ ባሉት ጫናዊ ቀለሞች ላይ በመመርኮዝ ጥናት ማድረግ ናቸው ፐከ ርዐክጩአቪ በዐክጠበበ ከዐ ዐከ ፐሬፎ ፀዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር። ያማርኛ ሰዋሰው በአዲስ ስርአት የተሰናዳ አዲስ አበባ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት አራተኛ ጊዜ በ ታተመ አለማየሁ ሞገስ የአማርኛ ግጥምና ቅኔ ማስተማሪያ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት መንግሥቱ ለማ እኤአ። መርስዔ ኅዘን ገፅ አለማየሁ ሞገስ ገፅ አለማየሁ ሞገስ ገፅ መንግሥቱ ለማ እኤአ። ገፅ ደረጀ ገብሬ አለማየሁ ሞገስ የአማርኛ ሀረግ አዲስ አበባ ትንሳኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት። ገፅ በተጨማሪ አለማየሁ ሞገስ ገፅ ይመለከቷል ቨኘሃ እ ጅከዐበ ከሃ ሃ ላ ቪ በዩከቪ ከ ነበበ ዩ ፐከ ርዐክጩአቪ በዐክጠበበ ከዐ ዐከ ፐሬፎ ፀዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር። ገፅ መንግሥቱ ለማ እኤአ ገፅ መንግሥቱ ለማ ባሻ አሸብር ባሜሪካ የፖለቲካ እስረኛ የነበሩ ግጥሞች አዲስ አበባ ቼምበር ማተሚያ ቤት ገሞራው በረከተ መርገም ፍንደታ ቁ አዲስ አበባ በትዘማ ቤት ታተም አለማየሁ ሞገስ ገፅ መንግሥቱ ለማ እኤአ ገፅ ። አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት መንግሥቱ ለማ እኤአ ገፅ ማህተመ ሥላሴ ወመስቀል የአማርኛ ቅኔ ከነመፍቻው አዲስ አበባ ተሻሸሎና ታክሎበት የተሰናዳ ኛ እትም አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ፀጋይ ገብረ መድኅን። አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ለሀረግና ለግጥም አይነቶቹ የተሰጡት ስያሜዎች ነባሮቹ ሲሆኑ ለበለጠ ማብራሪያ መርስዔ ኅዘን ወመስቀል የአማርኛ ቅኔ ከነመፍቻው አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ሰይፋ መታፈሪያ ፍሬው ዐፈር ያነሣ ሥጋ ግጥሞች አዲስ አበባ ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤትፁ በግጥሙ ውስጥ የተሰመረበት ግድፈት ስላለበት ነው በቅንፈ ያለው የተሰጠው ፐከ ርዐክጩአቪ በዐክጠበበ ከዐ ዐከ ፐሬፎ ፀዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር። አዲስ አበባ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ኛ አመት ቁጥር ገፅ ይመለከቷል ፐከ ርዐክጩአቪ በዐክጠበበ ከዐ ዐከ ፐሬፎ ፀዐ እ ልህ ሀፀ ኗሀዝፀር። ዐ ፐፀጩጠፊ ልከበ ከከኬ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact